ቀሪ (አንባቢ)
የንባብ ዘዴ
1
ዝርዝር መረጃ
إِذَا وَقَعَتِ الْوَاقِعَةُ
መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
إِذَا وَقَعَتِ الْوَاقِعَةُ
መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡
2
ዝርዝር መረጃ
لَيْسَ لِوَقْعَتِهَا كَاذِبَةٌ
ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡
لَيْسَ لِوَقْعَتِهَا كَاذِبَةٌ
ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡
3
ዝርዝር መረጃ
خَافِضَةٌ رَّافِعَةٌ
ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡
خَافِضَةٌ رَّافِعَةٌ
ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡
4
ዝርዝር መረጃ
إِذَا رُجَّتِ الْأَرْضُ رَجًّا
ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡
إِذَا رُجَّتِ الْأَرْضُ رَجًّا
ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡
5
ዝርዝር መረጃ
وَبُسَّتِ الْجِبَالُ بَسًّا
ተራራዎችም መፍፈርፈርን በተፈረፈሩ ጊዜ (እንደተፈጨ ዱቄት በኾኑ ጊዜ)፡፡
وَبُسَّتِ الْجِبَالُ بَسًّا
ተራራዎችም መፍፈርፈርን በተፈረፈሩ ጊዜ (እንደተፈጨ ዱቄት በኾኑ ጊዜ)፡፡
6
ዝርዝር መረጃ
فَكَانَتْ هَبَاءً مُّنبَثًّا
የተበተነ ብናኝ በኾኑም ጊዜ
فَكَانَتْ هَبَاءً مُّنبَثًّا
የተበተነ ብናኝ በኾኑም ጊዜ
7
ዝርዝር መረጃ
وَكُنتُمْ أَزْوَاجًا ثَلَاثَةً
ሦስት ዓይነቶችም በኾናችሁ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)፡፡
وَكُنتُمْ أَزْوَاجًا ثَلَاثَةً
ሦስት ዓይነቶችም በኾናችሁ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)፡፡
8
ዝርዝር መረጃ
فَأَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ
የቀኝ ጓዶችም ምን (የተከበሩ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
فَأَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ
የቀኝ ጓዶችም ምን (የተከበሩ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
9
ዝርዝር መረጃ
وَأَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ
የግራ ጓዶችም ምን (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
وَأَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ
የግራ ጓዶችም ምን (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
10
ዝርዝር መረጃ
وَالسَّابِقُونَ السَّابِقُونَ
(ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡
وَالسَّابِقُونَ السَّابِقُونَ
(ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡
11
ዝርዝር መረጃ
أُولَـٰئِكَ الْمُقَرَّبُونَ
እነዚያ ባለሟሎቹ ናቸው፡፡
أُولَـٰئِكَ الْمُقَرَّبُونَ
እነዚያ ባለሟሎቹ ናቸው፡፡
12
ዝርዝር መረጃ
فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ ሲኾኑ፡፡
فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ ሲኾኑ፡፡
13
ዝርዝር መረጃ
ثُلَّةٌ مِّنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
ثُلَّةٌ مِّنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
14
ዝርዝር መረጃ
وَقَلِيلٌ مِّنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡
وَقَلِيلٌ مِّنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡
15
ዝርዝር መረጃ
عَلَىٰ سُرُرٍ مَّوْضُونَةٍ
በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡
عَلَىٰ سُرُرٍ مَّوْضُونَةٍ
በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡
16
ዝርዝር መረጃ
مُّتَّكِئِينَ عَلَيْهَا مُتَقَابِلِينَ
በእርሷ ላይ የተመቻቹና ፊት ለፊት የተቅጣጩ ሲኾኑ፡፡
مُّتَّكِئِينَ عَلَيْهَا مُتَقَابِلِينَ
በእርሷ ላይ የተመቻቹና ፊት ለፊት የተቅጣጩ ሲኾኑ፡፡
17
ዝርዝር መረጃ
يَطُوفُ عَلَيْهِمْ وِلْدَانٌ مُّخَلَّدُونَ
በእነርሱ ላይ ሁል ጊዜ የማያረጁ ወጣቶች ልጆች ይዘዋወራሉ፡፡
يَطُوفُ عَلَيْهِمْ وِلْدَانٌ مُّخَلَّدُونَ
በእነርሱ ላይ ሁል ጊዜ የማያረጁ ወጣቶች ልጆች ይዘዋወራሉ፡፡
18
ዝርዝር መረጃ
بِأَكْوَابٍ وَأَبَارِيقَ وَكَأْسٍ مِّن مَّعِينٍ
ከጠጅ ምንጭም በብርጭቆዎችና በኩስኩስቶች በጽዋም (በእነርሱ ላይ ይዝዞራሉ)፡፡
بِأَكْوَابٍ وَأَبَارِيقَ وَكَأْسٍ مِّن مَّعِينٍ
ከጠጅ ምንጭም በብርጭቆዎችና በኩስኩስቶች በጽዋም (በእነርሱ ላይ ይዝዞራሉ)፡፡
19
ዝርዝር መረጃ
لَّا يُصَدَّعُونَ عَنْهَا وَلَا يُنزِفُونَ
ከእርሷ የራስ ምታት አያገኛቸውም፤ አይሰክሩምም፡፡
لَّا يُصَدَّعُونَ عَنْهَا وَلَا يُنزِفُونَ
ከእርሷ የራስ ምታት አያገኛቸውም፤ አይሰክሩምም፡፡
20
ዝርዝር መረጃ
وَفَاكِهَةٍ مِّمَّا يَتَخَيَّرُونَ
ከሚመርጡትም ዓይነት በእሸቶች፡፡
وَفَاكِهَةٍ مِّمَّا يَتَخَيَّرُونَ
ከሚመርጡትም ዓይነት በእሸቶች፡፡
21
ዝርዝር መረጃ
وَلَحْمِ طَيْرٍ مِّمَّا يَشْتَهُونَ
ከሚሹትም በኾነ የበራሪ ሥጋ (ይዞሩባቸዋል)፡፡
وَلَحْمِ طَيْرٍ مِّمَّا يَشْتَهُونَ
ከሚሹትም በኾነ የበራሪ ሥጋ (ይዞሩባቸዋል)፡፡
22
ዝርዝር መረጃ
وَحُورٌ عِينٌ
ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡
وَحُورٌ عِينٌ
ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡
23
ዝርዝር መረጃ
كَأَمْثَالِ اللُّؤْلُؤِ الْمَكْنُونِ
ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡
كَأَمْثَالِ اللُّؤْلُؤِ الْمَكْنُونِ
ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡
24
ዝርዝር መረጃ
جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡
جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡
25
ዝርዝር መረጃ
لَا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا تَأْثِيمًا
በውስጥዋ ውድቅ ንግግርንና መውወንጀልን አይሰሙም፡፡
لَا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا تَأْثِيمًا
በውስጥዋ ውድቅ ንግግርንና መውወንጀልን አይሰሙም፡፡
26
ዝርዝር መረጃ
إِلَّا قِيلًا سَلَامًا سَلَامًا
ግን ሰላም መባባልን (ይሰማሉ)፡፡
إِلَّا قِيلًا سَلَامًا سَلَامًا
ግን ሰላም መባባልን (ይሰማሉ)፡፡
27
ዝርዝር መረጃ
وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ
የቀኝም ጓዶች ምንኛ (የከበሩ) የቀኝ ጓዶች!
وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ
የቀኝም ጓዶች ምንኛ (የከበሩ) የቀኝ ጓዶች!
28
ዝርዝር መረጃ
فِي سِدْرٍ مَّخْضُودٍ
በተቀፈቀፈ (እሾህ በሌለው) ቁርቁራ ውስጥ ናቸው፡፡
فِي سِدْرٍ مَّخْضُودٍ
በተቀፈቀፈ (እሾህ በሌለው) ቁርቁራ ውስጥ ናቸው፡፡
29
ዝርዝር መረጃ
وَطَلْحٍ مَّنضُودٍ
(ፍሬው) በተነባበረ በሙዝ ዛፍም፡፡
وَطَلْحٍ مَّنضُودٍ
(ፍሬው) በተነባበረ በሙዝ ዛፍም፡፡
30
ዝርዝር መረጃ
وَظِلٍّ مَّمْدُودٍ
በተዘረጋ ጥላ ሥርም፡፡
وَظِلٍّ مَّمْدُودٍ
በተዘረጋ ጥላ ሥርም፡፡
31
ዝርዝር መረጃ
وَمَاءٍ مَّسْكُوبٍ
በሚንቧቧ ውሃ አጠገብም፡፡
وَمَاءٍ مَّسْكُوبٍ
በሚንቧቧ ውሃ አጠገብም፡፡
32
ዝርዝር መረጃ
وَفَاكِهَةٍ كَثِيرَةٍ
ብዙ (ዓይነት) በኾኑ ፍራፍሬዎችም፡፡
وَفَاكِهَةٍ كَثِيرَةٍ
ብዙ (ዓይነት) በኾኑ ፍራፍሬዎችም፡፡
33
ዝርዝር መረጃ
لَّا مَقْطُوعَةٍ وَلَا مَمْنُوعَةٍ
የማትቋረጥም የማትከለከልም የኾነች፡፡
لَّا مَقْطُوعَةٍ وَلَا مَمْنُوعَةٍ
የማትቋረጥም የማትከለከልም የኾነች፡፡
34
ዝርዝር መረጃ
وَفُرُشٍ مَّرْفُوعَةٍ
ከፍ በተደረጉ ምንጣፎችም (ሴቶችም መካከል)፡፡
وَفُرُشٍ مَّرْفُوعَةٍ
ከፍ በተደረጉ ምንጣፎችም (ሴቶችም መካከል)፡፡
35
ዝርዝር መረጃ
إِنَّا أَنشَأْنَاهُنَّ إِنشَاءً
እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠርናቸው፡፡
إِنَّا أَنشَأْنَاهُنَّ إِنشَاءً
እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠርናቸው፡፡
36
ዝርዝር መረጃ
فَجَعَلْنَاهُنَّ أَبْكَارًا
ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡
فَجَعَلْنَاهُنَّ أَبْكَارًا
ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡
37
ዝርዝር መረጃ
عُرُبًا أَتْرَابًا
ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች (አደረግናቸው)፡፡
عُرُبًا أَتْرَابًا
ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች (አደረግናቸው)፡፡
38
ዝርዝር መረጃ
لِّأَصْحَابِ الْيَمِينِ
ለቀኝ ጓዶች (አዘጋጀናቸው)፡፡
لِّأَصْحَابِ الْيَمِينِ
ለቀኝ ጓዶች (አዘጋጀናቸው)፡፡
39
ዝርዝር መረጃ
ثُلَّةٌ مِّنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
ثُلَّةٌ مِّنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
40
ዝርዝር መረጃ
وَثُلَّةٌ مِّنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
وَثُلَّةٌ مِّنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
41
ዝርዝር መረጃ
وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
የግራ ጓደኞችም ምንኛ (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች! ናቸው፡፡
وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
የግራ ጓደኞችም ምንኛ (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች! ናቸው፡፡
42
ዝርዝር መረጃ
فِي سَمُومٍ وَحَمِيمٍ
በመርዛም ነፋስ በጣም በፈላ ውሃም ውስጥ ናቸው፡፡
فِي سَمُومٍ وَحَمِيمٍ
በመርዛም ነፋስ በጣም በፈላ ውሃም ውስጥ ናቸው፡፡
43
ዝርዝር መረጃ
وَظِلٍّ مِّن يَحْمُومٍ
ከጥቁር ጭስም በኾነ ጥላ ውስጥ፡፡
وَظِلٍّ مِّن يَحْمُومٍ
ከጥቁር ጭስም በኾነ ጥላ ውስጥ፡፡
44
ዝርዝር መረጃ
لَّا بَارِدٍ وَلَا كَرِيمٍ
ቀዝቃዛም መልካምም ያልኾነ፡፡
لَّا بَارِدٍ وَلَا كَرِيمٍ
ቀዝቃዛም መልካምም ያልኾነ፡፡
45
ዝርዝር መረጃ
إِنَّهُمْ كَانُوا قَبْلَ ذَٰلِكَ مُتْرَفِينَ
እነርሱ ከዚህ በፊት ቅምጥሎች ነበሩና፡፡
إِنَّهُمْ كَانُوا قَبْلَ ذَٰلِكَ مُتْرَفِينَ
እነርሱ ከዚህ በፊት ቅምጥሎች ነበሩና፡፡
46
ዝርዝር መረጃ
وَكَانُوا يُصِرُّونَ عَلَى الْحِنثِ الْعَظِيمِ
በታላቅ ኀጢአትም ላይ ይዘወትሩ ነበሩና፡፡
وَكَانُوا يُصِرُّونَ عَلَى الْحِنثِ الْعَظِيمِ
በታላቅ ኀጢአትም ላይ ይዘወትሩ ነበሩና፡፡
47
ዝርዝር መረጃ
وَكَانُوا يَقُولُونَ أَئِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَامًا أَإِنَّا لَمَبْعُوثُونَ
ይሉም ነበሩ፡- «በሞትንና ዐፈር፣ ዐጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ በእርግጥ የምንቀሰቀስ ነን?
وَكَانُوا يَقُولُونَ أَئِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَامًا أَإِنَّا لَمَبْعُوثُونَ
ይሉም ነበሩ፡- «በሞትንና ዐፈር፣ ዐጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ በእርግጥ የምንቀሰቀስ ነን?
48
ዝርዝር መረጃ
أَوَآبَاؤُنَا الْأَوَّلُونَ
«የፊተኞቹ አባቶቻችንም?»
أَوَآبَاؤُنَا الْأَوَّلُونَ
«የፊተኞቹ አባቶቻችንም?»
49
ዝርዝር መረጃ
قُلْ إِنَّ الْأَوَّلِينَ وَالْآخِرِينَ
በላቸው፡- «ፊተኞቹም ኋለኞቹም፡፡
قُلْ إِنَّ الْأَوَّلِينَ وَالْآخِرِينَ
በላቸው፡- «ፊተኞቹም ኋለኞቹም፡፡
50
ዝርዝር መረጃ
لَمَجْمُوعُونَ إِلَىٰ مِيقَاتِ يَوْمٍ مَّعْلُومٍ
«በተወሰነ ቀን ቀጠሮ በእርግጥ ተሰብሳቢዎች ናቸው፡፡
لَمَجْمُوعُونَ إِلَىٰ مِيقَاتِ يَوْمٍ مَّعْلُومٍ
«በተወሰነ ቀን ቀጠሮ በእርግጥ ተሰብሳቢዎች ናቸው፡፡
51
ዝርዝር መረጃ
ثُمَّ إِنَّكُمْ أَيُّهَا الضَّالُّونَ الْمُكَذِّبُونَ
«ከዚያም እናንተ ጠማሞች አስተባባዮች ሆይ!
ثُمَّ إِنَّكُمْ أَيُّهَا الضَّالُّونَ الْمُكَذِّبُونَ
«ከዚያም እናንተ ጠማሞች አስተባባዮች ሆይ!
52
ዝርዝር መረጃ
لَآكِلُونَ مِن شَجَرٍ مِّن زَقُّومٍ
« ከዘቁም ዛፍ በእርግጥ በይዎች ናችሁ፡፡
لَآكِلُونَ مِن شَجَرٍ مِّن زَقُّومٍ
« ከዘቁም ዛፍ በእርግጥ በይዎች ናችሁ፡፡
53
ዝርዝር መረጃ
فَمَالِئُونَ مِنْهَا الْبُطُونَ
«ከእርሷም ሆዶቻችሁን ሞይዎች ናችሁ፡፡
فَمَالِئُونَ مِنْهَا الْبُطُونَ
«ከእርሷም ሆዶቻችሁን ሞይዎች ናችሁ፡፡
54
ዝርዝር መረጃ
فَشَارِبُونَ عَلَيْهِ مِنَ الْحَمِيمِ
«በእርሱ ላይም ከፈላ ውሃ ጠጪዎች ናችሁ፡፡
فَشَارِبُونَ عَلَيْهِ مِنَ الْحَمِيمِ
«በእርሱ ላይም ከፈላ ውሃ ጠጪዎች ናችሁ፡፡
55
ዝርዝር መረጃ
فَشَارِبُونَ شُرْبَ الْهِيمِ
«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡»
فَشَارِبُونَ شُرْبَ الْهِيمِ
«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡»
56
ዝርዝር መረጃ
هَـٰذَا نُزُلُهُمْ يَوْمَ الدِّينِ
ይህ በፍርዱ ቀን መስተንግዷቸው ነው፡፡
هَـٰذَا نُزُلُهُمْ يَوْمَ الدِّينِ
ይህ በፍርዱ ቀን መስተንግዷቸው ነው፡፡
57
ዝርዝር መረጃ
نَحْنُ خَلَقْنَاكُمْ فَلَوْلَا تُصَدِّقُونَ
እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን?
نَحْنُ خَلَقْنَاكُمْ فَلَوْلَا تُصَدِّقُونَ
እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን?
58
ዝርዝር መረጃ
أَفَرَأَيْتُم مَّا تُمْنُونَ
(በማኅፀኖች) የምታፈሱትን አያችሁን?
أَفَرَأَيْتُم مَّا تُمْنُونَ
(በማኅፀኖች) የምታፈሱትን አያችሁን?
59
ዝርዝር መረጃ
أَأَنتُمْ تَخْلُقُونَهُ أَمْ نَحْنُ الْخَالِقُونَ
እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹን ነን?
أَأَنتُمْ تَخْلُقُونَهُ أَمْ نَحْنُ الْخَالِقُونَ
እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹን ነን?
60
ዝርዝር መረጃ
نَحْنُ قَدَّرْنَا بَيْنَكُمُ الْمَوْتَ وَمَا نَحْنُ بِمَسْبُوقِينَ
እኛ ሞትን (ጊዜውን) በመካከላችሁ ወሰንን፡፡ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም፡፡
نَحْنُ قَدَّرْنَا بَيْنَكُمُ الْمَوْتَ وَمَا نَحْنُ بِمَسْبُوقِينَ
እኛ ሞትን (ጊዜውን) በመካከላችሁ ወሰንን፡፡ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም፡፡
61
ዝርዝር መረጃ
عَلَىٰ أَن نُّبَدِّلَ أَمْثَالَكُمْ وَنُنشِئَكُمْ فِي مَا لَا تَعْلَمُونَ
ብጤዎቻችሁን በመለወጥና በዚያ በማታውቁትም (ቅርጽ) እናንተን በመፍጠር ላይ (አንሸነፍም)፡፡
عَلَىٰ أَن نُّبَدِّلَ أَمْثَالَكُمْ وَنُنشِئَكُمْ فِي مَا لَا تَعْلَمُونَ
ብጤዎቻችሁን በመለወጥና በዚያ በማታውቁትም (ቅርጽ) እናንተን በመፍጠር ላይ (አንሸነፍም)፡፡
62
ዝርዝር መረጃ
وَلَقَدْ عَلِمْتُمُ النَّشْأَةَ الْأُولَىٰ فَلَوْلَا تَذَكَّرُونَ
የፊተኛይቱንም አፈጣጠር በእርግጥ ዐውቃችኋል፡፡ አትገነዘቡምን?
وَلَقَدْ عَلِمْتُمُ النَّشْأَةَ الْأُولَىٰ فَلَوْلَا تَذَكَّرُونَ
የፊተኛይቱንም አፈጣጠር በእርግጥ ዐውቃችኋል፡፡ አትገነዘቡምን?
63
ዝርዝር መረጃ
أَفَرَأَيْتُم مَّا تَحْرُثُونَ
የምትዘሩትንም አያችሁን?
أَفَرَأَيْتُم مَّا تَحْرُثُونَ
የምትዘሩትንም አያችሁን?
64
ዝርዝር መረጃ
أَأَنتُمْ تَزْرَعُونَهُ أَمْ نَحْنُ الزَّارِعُونَ
እናንተ ታበቅሉታላችሁን? ወይስ እኛ አብቃዮቹ ነን?
أَأَنتُمْ تَزْرَعُونَهُ أَمْ نَحْنُ الزَّارِعُونَ
እናንተ ታበቅሉታላችሁን? ወይስ እኛ አብቃዮቹ ነን?
65
ዝርዝር መረጃ
لَوْ نَشَاءُ لَجَعَلْنَاهُ حُطَامًا فَظَلْتُمْ تَفَكَّهُونَ
ብነሻ ኖሮ ደረቅ ስብርብር ባደረግነውና የምትደነቁም በኾናችሁ ነበር፡፡
لَوْ نَشَاءُ لَجَعَلْنَاهُ حُطَامًا فَظَلْتُمْ تَفَكَّهُونَ
ብነሻ ኖሮ ደረቅ ስብርብር ባደረግነውና የምትደነቁም በኾናችሁ ነበር፡፡
66
ዝርዝር መረጃ
إِنَّا لَمُغْرَمُونَ
«እኛ በዕዳ ተያዦች ነን፡፡
إِنَّا لَمُغْرَمُونَ
«እኛ በዕዳ ተያዦች ነን፡፡
67
ዝርዝር መረጃ
بَلْ نَحْنُ مَحْرُومُونَ
«በእርግጥም እኛ (ከመጠቀም) የተከለከልን ነን» (ትሉ ነበር)፡፡
بَلْ نَحْنُ مَحْرُومُونَ
«በእርግጥም እኛ (ከመጠቀም) የተከለከልን ነን» (ትሉ ነበር)፡፡
68
ዝርዝር መረጃ
أَفَرَأَيْتُمُ الْمَاءَ الَّذِي تَشْرَبُونَ
ያንንም የምትጠጡትን ውሃ አየችሁን?
أَفَرَأَيْتُمُ الْمَاءَ الَّذِي تَشْرَبُونَ
ያንንም የምትጠጡትን ውሃ አየችሁን?
69
ዝርዝር መረጃ
أَأَنتُمْ أَنزَلْتُمُوهُ مِنَ الْمُزْنِ أَمْ نَحْنُ الْمُنزِلُونَ
እናንተ ከደመናው አወረዳችሁትን? ወይስ እኛ አውራጆቹ ነን?
أَأَنتُمْ أَنزَلْتُمُوهُ مِنَ الْمُزْنِ أَمْ نَحْنُ الْمُنزِلُونَ
እናንተ ከደመናው አወረዳችሁትን? ወይስ እኛ አውራጆቹ ነን?
70
ዝርዝር መረጃ
لَوْ نَشَاءُ جَعَلْنَاهُ أُجَاجًا فَلَوْلَا تَشْكُرُونَ
ብንሻ ኖሮ መርጋጋ ባደረግነው ነበር፡፡ አታመሰግኑምን?
لَوْ نَشَاءُ جَعَلْنَاهُ أُجَاجًا فَلَوْلَا تَشْكُرُونَ
ብንሻ ኖሮ መርጋጋ ባደረግነው ነበር፡፡ አታመሰግኑምን?
71
ዝርዝር መረጃ
أَفَرَأَيْتُمُ النَّارَ الَّتِي تُورُونَ
ያቺንም የምትሰብቋትን እሳት አያችሁን?
أَفَرَأَيْتُمُ النَّارَ الَّتِي تُورُونَ
ያቺንም የምትሰብቋትን እሳት አያችሁን?
72
ዝርዝር መረጃ
أَأَنتُمْ أَنشَأْتُمْ شَجَرَتَهَا أَمْ نَحْنُ الْمُنشِئُونَ
እናንተ ዛፏን ፈጠራችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎችዋ ነን?
أَأَنتُمْ أَنشَأْتُمْ شَجَرَتَهَا أَمْ نَحْنُ الْمُنشِئُونَ
እናንተ ዛፏን ፈጠራችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎችዋ ነን?
73
ዝርዝር መረጃ
نَحْنُ جَعَلْنَاهَا تَذْكِرَةً وَمَتَاعًا لِّلْمُقْوِينَ
እኛ (ለገሀናም) ማስታወሻ ለመንገደኞችም መጠቀሚያ አደረግናት፡፡
نَحْنُ جَعَلْنَاهَا تَذْكِرَةً وَمَتَاعًا لِّلْمُقْوِينَ
እኛ (ለገሀናም) ማስታወሻ ለመንገደኞችም መጠቀሚያ አደረግናት፡፡
74
ዝርዝር መረጃ
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡
75
ዝርዝር መረጃ
فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡
فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡
76
ዝርዝር መረጃ
وَإِنَّهُ لَقَسَمٌ لَّوْ تَعْلَمُونَ عَظِيمٌ
እርሱም ብታወቁ ታላቅ መሓላ ነው፡፡
وَإِنَّهُ لَقَسَمٌ لَّوْ تَعْلَمُونَ عَظِيمٌ
እርሱም ብታወቁ ታላቅ መሓላ ነው፡፡
77
ዝርዝር መረጃ
إِنَّهُ لَقُرْآنٌ كَرِيمٌ
እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
إِنَّهُ لَقُرْآنٌ كَرِيمٌ
እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
78
ዝርዝር መረጃ
فِي كِتَابٍ مَّكْنُونٍ
በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡
فِي كِتَابٍ مَّكْنُونٍ
በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡
79
ዝርዝር መረጃ
لَّا يَمَسُّهُ إِلَّا الْمُطَهَّرُونَ
የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡
لَّا يَمَسُّهُ إِلَّا الْمُطَهَّرُونَ
የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡
80
ዝርዝር መረጃ
تَنزِيلٌ مِّن رَّبِّ الْعَالَمِينَ
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
تَنزِيلٌ مِّن رَّبِّ الْعَالَمِينَ
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
81
ዝርዝር መረጃ
أَفَبِهَـٰذَا الْحَدِيثِ أَنتُم مُّدْهِنُونَ
በዚህ ንግግር እናንተ ቸልተኞች ናችሁን?
أَفَبِهَـٰذَا الْحَدِيثِ أَنتُم مُّدْهِنُونَ
በዚህ ንግግር እናንተ ቸልተኞች ናችሁን?
82
ዝርዝር መረጃ
وَتَجْعَلُونَ رِزْقَكُمْ أَنَّكُمْ تُكَذِّبُونَ
ሲሳያችሁንም (ዝናምን) እናንተ የምታስተባብሉት ታደርጋላችሁን?
وَتَجْعَلُونَ رِزْقَكُمْ أَنَّكُمْ تُكَذِّبُونَ
ሲሳያችሁንም (ዝናምን) እናንተ የምታስተባብሉት ታደርጋላችሁን?
83
ዝርዝር መረጃ
فَلَوْلَا إِذَا بَلَغَتِ الْحُلْقُومَ
(ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡
فَلَوْلَا إِذَا بَلَغَتِ الْحُلْقُومَ
(ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡
84
ዝርዝር መረጃ
وَأَنتُمْ حِينَئِذٍ تَنظُرُونَ
እናንተ ያን ጊዜ የምታዩ ስትኾኑ፡፡
وَأَنتُمْ حِينَئِذٍ تَنظُرُونَ
እናንተ ያን ጊዜ የምታዩ ስትኾኑ፡፡
85
ዝርዝር መረጃ
وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَيْهِ مِنكُمْ وَلَـٰكِن لَّا تُبْصِرُونَ
እኛም ግን አታዩም እንጅ ከእናንተ ይልቅ ወደእርሱ የቀረብን ስንኾን፡፡
وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَيْهِ مِنكُمْ وَلَـٰكِن لَّا تُبْصِرُونَ
እኛም ግን አታዩም እንጅ ከእናንተ ይልቅ ወደእርሱ የቀረብን ስንኾን፡፡
86
ዝርዝር መረጃ
فَلَوْلَا إِن كُنتُمْ غَيْرَ مَدِينِينَ
የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡
فَلَوْلَا إِن كُنتُمْ غَيْرَ مَدِينِينَ
የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡
87
ዝርዝር መረጃ
تَرْجِعُونَهَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
እውነተኞች እንደ ኾናችሁ (ነፍሲቱን ወደ አካሉ) ለምን አትመልሷትም፡፡
تَرْجِعُونَهَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
እውነተኞች እንደ ኾናችሁ (ነፍሲቱን ወደ አካሉ) ለምን አትመልሷትም፡፡
88
ዝርዝር መረጃ
فَأَمَّا إِن كَانَ مِنَ الْمُقَرَّبِينَ
(ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡
فَأَمَّا إِن كَانَ مِنَ الْمُقَرَّبِينَ
(ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡
89
ዝርዝር መረጃ
فَرَوْحٌ وَرَيْحَانٌ وَجَنَّتُ نَعِيمٍ
(ለእርሱ) ዕረፍት፣ መልካም ሲሳይም፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡
فَرَوْحٌ وَرَيْحَانٌ وَجَنَّتُ نَعِيمٍ
(ለእርሱ) ዕረፍት፣ መልካም ሲሳይም፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡
90
ዝርዝር መረጃ
وَأَمَّا إِن كَانَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡
وَأَمَّا إِن كَانَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡
91
ዝርዝር መረጃ
فَسَلَامٌ لَّكَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡
فَسَلَامٌ لَّكَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ
ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡
92
ዝርዝር መረጃ
وَأَمَّا إِن كَانَ مِنَ الْمُكَذِّبِينَ الضَّالِّينَ
ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡
وَأَمَّا إِن كَانَ مِنَ الْمُكَذِّبِينَ الضَّالِّينَ
ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡
93
ዝርዝር መረጃ
فَنُزُلٌ مِّنْ حَمِيمٍ
ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡
فَنُزُلٌ مِّنْ حَمِيمٍ
ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡
94
ዝርዝር መረጃ
وَتَصْلِيَةُ جَحِيمٍ
በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡
وَتَصْلِيَةُ جَحِيمٍ
በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡
95
ዝርዝር መረጃ
إِنَّ هَـٰذَا لَهُوَ حَقُّ الْيَقِينِ
ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡
إِنَّ هَـٰذَا لَهُوَ حَقُّ الْيَقِينِ
ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡
96
ዝርዝር መረጃ
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁንም ጌታህን ስም አወድስ፡፡
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ
የታላቁንም ጌታህን ስም አወድስ፡፡