ቀሪ (አንባቢ)
የንባብ ዘዴ
1
ዝርዝር መረጃ
إِذَا السَّمَاءُ انفَطَرَتْ
ሰማይ በተሰነጠቀች ጊዜ፤
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
إِذَا السَّمَاءُ انفَطَرَتْ
ሰማይ በተሰነጠቀች ጊዜ፤
2
ዝርዝር መረጃ
وَإِذَا الْكَوَاكِبُ انتَثَرَتْ
ከዋክብትም ተበታትነው በወደቁ ጊዜ፤
وَإِذَا الْكَوَاكِبُ انتَثَرَتْ
ከዋክብትም ተበታትነው በወደቁ ጊዜ፤
3
ዝርዝር መረጃ
وَإِذَا الْبِحَارُ فُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተከፈቱና በተደበላለቁ ጊዜ፤
وَإِذَا الْبِحَارُ فُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተከፈቱና በተደበላለቁ ጊዜ፤
4
ዝርዝር መረጃ
وَإِذَا الْقُبُورُ بُعْثِرَتْ
መቃብሮችም በተገለባበጡና (ሙታን) በተነሱ ጊዜ፤
وَإِذَا الْقُبُورُ بُعْثِرَتْ
መቃብሮችም በተገለባበጡና (ሙታን) በተነሱ ጊዜ፤
5
ዝርዝር መረጃ
عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا قَدَّمَتْ وَأَخَّرَتْ
ማንኛይቱም ነፍስ ያስቀደመችውንና ያቆየችውን ታውቃለች፡፡
عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا قَدَّمَتْ وَأَخَّرَتْ
ማንኛይቱም ነፍስ ያስቀደመችውንና ያቆየችውን ታውቃለች፡፡
6
ዝርዝር መረጃ
يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ
አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?
يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ
አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?
7
ዝርዝር መረጃ
الَّذِي خَلَقَكَ فَسَوَّاكَ فَعَدَلَكَ
በዚያ በፈጠረህ አካለ ሙሉም ባደረገህ ባስተካከለህም፡፡
الَّذِي خَلَقَكَ فَسَوَّاكَ فَعَدَلَكَ
በዚያ በፈጠረህ አካለ ሙሉም ባደረገህ ባስተካከለህም፡፡
8
ዝርዝር መረጃ
فِي أَيِّ صُورَةٍ مَّا شَاءَ رَكَّبَكَ
በማንኛውም በሻው ቅርፅ በገጣጠመህ (ጌታህ ምን አታለለህ)፡፡
فِي أَيِّ صُورَةٍ مَّا شَاءَ رَكَّبَكَ
በማንኛውም በሻው ቅርፅ በገጣጠመህ (ጌታህ ምን አታለለህ)፡፡
9
ዝርዝር መረጃ
كَلَّا بَلْ تُكَذِّبُونَ بِالدِّينِ
ተከልከሉ፤ በእውነቱ በፍርዱ ቀን ታስተባብላላችሁ፡፡
كَلَّا بَلْ تُكَذِّبُونَ بِالدِّينِ
ተከልከሉ፤ በእውነቱ በፍርዱ ቀን ታስተባብላላችሁ፡፡
10
ዝርዝር መረጃ
وَإِنَّ عَلَيْكُمْ لَحَافِظِينَ
በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትኾኑ፤
وَإِنَّ عَلَيْكُمْ لَحَافِظِينَ
በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትኾኑ፤
11
ዝርዝር መረጃ
كِرَامًا كَاتِبِينَ
የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ፤ (ተጠባባቂዎች)፡፡
كِرَامًا كَاتِبِينَ
የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ፤ (ተጠባባቂዎች)፡፡
12
ዝርዝር መረጃ
يَعْلَمُونَ مَا تَفْعَلُونَ
የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፡፡
يَعْلَمُونَ مَا تَفْعَلُونَ
የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፡፡
13
ዝርዝር መረጃ
إِنَّ الْأَبْرَارَ لَفِي نَعِيمٍ
እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በገነት ውስጥ ናቸው፡፡
إِنَّ الْأَبْرَارَ لَفِي نَعِيمٍ
እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በገነት ውስጥ ናቸው፡፡
14
ዝርዝር መረጃ
وَإِنَّ الْفُجَّارَ لَفِي جَحِيمٍ
ከሓዲዎቹም በእርግጥ በገሀነም ውስጥ ናቸው፡፡
وَإِنَّ الْفُجَّارَ لَفِي جَحِيمٍ
ከሓዲዎቹም በእርግጥ በገሀነም ውስጥ ናቸው፡፡
15
ዝርዝር መረጃ
يَصْلَوْنَهَا يَوْمَ الدِّينِ
በፍርዱ ቀን ይገቧታል፡፡
يَصْلَوْنَهَا يَوْمَ الدِّينِ
በፍርዱ ቀን ይገቧታል፡፡
16
ዝርዝር መረጃ
وَمَا هُمْ عَنْهَا بِغَائِبِينَ
እነርሱም ከርሷ ራቂዎች አይደሉም፡፡
وَمَا هُمْ عَنْهَا بِغَائِبِينَ
እነርሱም ከርሷ ራቂዎች አይደሉም፡፡
17
ዝርዝር መረጃ
وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الدِّينِ
የፍርድ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الدِّينِ
የፍርድ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
18
ዝርዝር መረጃ
ثُمَّ مَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الدِّينِ
ከዚያም የፍርዱ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
ثُمَّ مَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الدِّينِ
ከዚያም የፍርዱ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
19
ዝርዝር መረጃ
يَوْمَ لَا تَمْلِكُ نَفْسٌ لِّنَفْسٍ شَيْئًا ۖ وَالْأَمْرُ يَوْمَئِذٍ لِّلَّهِ
(እርሱ) ማንኛይቱም ነፍስ ለሌላይቱ ነፍስ ምንም ማድረግን የማትችልበት ቀን ነው፡፡ ነገሩም ሁሉ በዚያ ቀን ለአላህ ብቻ ነው፡፡
يَوْمَ لَا تَمْلِكُ نَفْسٌ لِّنَفْسٍ شَيْئًا ۖ وَالْأَمْرُ يَوْمَئِذٍ لِّلَّهِ
(እርሱ) ማንኛይቱም ነፍስ ለሌላይቱ ነፍስ ምንም ማድረግን የማትችልበት ቀን ነው፡፡ ነገሩም ሁሉ በዚያ ቀን ለአላህ ብቻ ነው፡፡