ቀሪ (አንባቢ)
የንባብ ዘዴ
1
ዝርዝር መረጃ
سَبِّحِ اسْمَ رَبِّكَ الْأَعْلَى
ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ፡፡
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
سَبِّحِ اسْمَ رَبِّكَ الْأَعْلَى
ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ፡፡
2
ዝርዝር መረጃ
الَّذِي خَلَقَ فَسَوَّىٰ
የዚያን (ሁሉን ነገር) የፈጠረውን ያስተካከለውንም፡፡
الَّذِي خَلَقَ فَسَوَّىٰ
የዚያን (ሁሉን ነገር) የፈጠረውን ያስተካከለውንም፡፡
3
ዝርዝር መረጃ
وَالَّذِي قَدَّرَ فَهَدَىٰ
የዚያንም የወሰነውን፡፡ (ለተፈጠረለት ነገር) የመራውንም፡፡
وَالَّذِي قَدَّرَ فَهَدَىٰ
የዚያንም የወሰነውን፡፡ (ለተፈጠረለት ነገር) የመራውንም፡፡
4
ዝርዝር መረጃ
وَالَّذِي أَخْرَجَ الْمَرْعَىٰ
የዚያንም ግጦሽን (ለምለም አድርጎ) ያወጣውን፡፡
وَالَّذِي أَخْرَجَ الْمَرْعَىٰ
የዚያንም ግጦሽን (ለምለም አድርጎ) ያወጣውን፡፡
5
ዝርዝር መረጃ
فَجَعَلَهُ غُثَاءً أَحْوَىٰ
(ከዚያ) ደረቅ ጥቁር ያደረገውንም (አምላክ ስም አሞግስ)፡፡
فَجَعَلَهُ غُثَاءً أَحْوَىٰ
(ከዚያ) ደረቅ ጥቁር ያደረገውንም (አምላክ ስም አሞግስ)፡፡
6
ዝርዝር መረጃ
سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
(ቁርኣንን) በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም፡፡
سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
(ቁርኣንን) በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም፡፡
7
ዝርዝር መረጃ
إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّهُ يَعْلَمُ الْجَهْرَ وَمَا يَخْفَىٰ
አላህ ከሻው ነገር በስተቀር፡፡ እርሱ ግልጹን የሚሸሸገውንም ሁሉ ያውቃልና፡፡
إِلَّا مَا شَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّهُ يَعْلَمُ الْجَهْرَ وَمَا يَخْفَىٰ
አላህ ከሻው ነገር በስተቀር፡፡ እርሱ ግልጹን የሚሸሸገውንም ሁሉ ያውቃልና፡፡
8
ዝርዝር መረጃ
وَنُيَسِّرُكَ لِلْيُسْرَىٰ
ለገሪቱም (ሕግጋት) እንገጥምሃለን፡፡
وَنُيَسِّرُكَ لِلْيُسْرَىٰ
ለገሪቱም (ሕግጋት) እንገጥምሃለን፡፡
9
ዝርዝር መረጃ
فَذَكِّرْ إِن نَّفَعَتِ الذِّكْرَىٰ
ግሣጼይቱ ብትጠቅም (ሰዎችን) ገሥጽም፡፡
فَذَكِّرْ إِن نَّفَعَتِ الذِّكْرَىٰ
ግሣጼይቱ ብትጠቅም (ሰዎችን) ገሥጽም፡፡
10
ዝርዝር መረጃ
سَيَذَّكَّرُ مَن يَخْشَىٰ
(አላህን) የሚፈራ ሰው በእርግጥ ይገሠጻል፡፡
سَيَذَّكَّرُ مَن يَخْشَىٰ
(አላህን) የሚፈራ ሰው በእርግጥ ይገሠጻል፡፡
11
ዝርዝር መረጃ
وَيَتَجَنَّبُهَا الْأَشْقَى
መናጢውም ይርቃታል፡፡
وَيَتَجَنَّبُهَا الْأَشْقَى
መናጢውም ይርቃታል፡፡
12
ዝርዝር መረጃ
الَّذِي يَصْلَى النَّارَ الْكُبْرَىٰ
ያ ታላቂቱን እሳት የሚገባው፡፡
الَّذِي يَصْلَى النَّارَ الْكُبْرَىٰ
ያ ታላቂቱን እሳት የሚገባው፡፡
13
ዝርዝር መረጃ
ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَىٰ
ከዚያም በእርሷ ውስጥ አይሞትም ሕያውም አይኾንም፡፡
ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَىٰ
ከዚያም በእርሷ ውስጥ አይሞትም ሕያውም አይኾንም፡፡
14
ዝርዝር መረጃ
قَدْ أَفْلَحَ مَن تَزَكَّىٰ
የተጥራራ ሰው በእርግጥ ዳነ፡፡
قَدْ أَفْلَحَ مَن تَزَكَّىٰ
የተጥራራ ሰው በእርግጥ ዳነ፡፡
15
ዝርዝር መረጃ
وَذَكَرَ اسْمَ رَبِّهِ فَصَلَّىٰ
የጌታውንም ስም ያወሳና የሰገደ፡፡
وَذَكَرَ اسْمَ رَبِّهِ فَصَلَّىٰ
የጌታውንም ስም ያወሳና የሰገደ፡፡
16
ዝርዝር መረጃ
بَلْ تُؤْثِرُونَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا
ይልቁንም ቅርቢቱን ሕይወት ትመርጣላችሁ፡፡
بَلْ تُؤْثِرُونَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا
ይልቁንም ቅርቢቱን ሕይወት ትመርጣላችሁ፡፡
17
ዝርዝር መረጃ
وَالْآخِرَةُ خَيْرٌ وَأَبْقَىٰ
መጨረሻይቱ (ሕይወት) በላጭ ሁል ጊዜ ዘውታሪም ስትኾን፡፡
وَالْآخِرَةُ خَيْرٌ وَأَبْقَىٰ
መጨረሻይቱ (ሕይወት) በላጭ ሁል ጊዜ ዘውታሪም ስትኾን፡፡
18
ዝርዝር መረጃ
إِنَّ هَـٰذَا لَفِي الصُّحُفِ الْأُولَىٰ
ይህ በፊተኞቹ መጻሕፍት ውስጥ ያልለ ነው፡፡
إِنَّ هَـٰذَا لَفِي الصُّحُفِ الْأُولَىٰ
ይህ በፊተኞቹ መጻሕፍት ውስጥ ያልለ ነው፡፡
19
ዝርዝር መረጃ
صُحُفِ إِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ
በኢብራሂምና በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ፡፡
صُحُفِ إِبْرَاهِيمَ وَمُوسَىٰ
በኢብራሂምና በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ፡፡